17
Oct
2025
የጽ/ቤቱ ኃላፊ ተወካይ ወ/ሮ ስንታየሁ ምህርከ እንደገለፁት ጽ/ቤቱ ሽልማቱን ያገኘው በአጠቃላይ ሁለተናዊ የሴቶች ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በተከናወኑ ተግባራት የላቀ ውጤት ማስመዝገብ በመቻሉ ነው።
አክለውም ጽ/ቤቱ ያገኘው ሽልማት በአዲሱ የበጀት ዓመት ከዚህ የበለጠ ለመስራት የሚያነሳሳ በመሆኑ የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ በትኩረት እንደሚሰራም ጠቁመዋል ።
በነስሩ ባደዢ