17
Oct
2025
አክለውም ፕሮጀክቱ ድጋፍ ካደረጋቸው የቢሮ ቁሳቁሶች መካከል ጠረጴዛዎች ፣ሼልፎች ፣ኮምፒውተሮች ፣ፕሪተሮችና ወንበሮች እንደሚገኙበትም ጠቁመዋል ።
የሆሳዕና ከተማ ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ጽ/ቤት ምክትል ኃላፊ ወ/ሮ ስንታየሁ ምህርከ እንደገለፁት ተቋማቱ ድጋፍ በተደረገላቸው የቢሮ ቁሳቁሶች በመታገዝ ህፃናት ደህንነትና ጥበቃ ላይ የሚያከናወኑዋቸው ተግባራት ውጤታማ ለማድረግ መትጋት እንደሚጠበቅባቸውም አሳስበዋል ።