06
Oct
2025
የጽ/ቤቱ ኃላፊ ወ/ሮ ገነት ሰለሞን እንደገለፁት ጽ/ቤቱ ሽልማቱን ያገኘው በአጠቃላይ የፋይናንስ አሰራር የላቀ ውጤት ማስመዝገብ በመቻሉ ነው።
አክለውም ጽ/ቤቱ ያገኘው ሽልማት በአዲሱ የበጀት ዓመት ከዚህ የበለጠ ለመስራት የሚያነሳሳ በመሆኑ የፋይናንስ ደንብና መመሪያ በመከተል የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ በትኩረት እንደሚሰራም ኃላፊዋ ጠቁመዋል ።
በነስሩ ባደዢ
የሆሳዕና ከተማ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት መስከረም 26/2018 ዓ.ም